የአዲሱ ዓመት የመጀመሪያ ቀን ውሎ በዛሬው ዕለት በወርቃማው ሰኞ የአብሮነት መርኃ ግብር የተካሄደ ሲሆን በዓመት ውስጥ እንደ ማዕከል ዓላማችንን ለማሳካትና ጥሩ ውጤት ለማምጣት ይሄን መሰል የአብሮነት መድረክ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ተገልጿል
መስከረም 5/2018ዓ.ም
ምርታማነት ማሻሻያ የልህቀት ማዕከል