Home ቢሮው ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር የስልጠና ክፍሎቹን በቴክኖሎጂ ማዘመን የሚያስችለውን የውል ስምምነት ፈፀመ።

ቢሮው ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር የስልጠና ክፍሎቹን በቴክኖሎጂ ማዘመን የሚያስችለውን የውል ስምምነት ፈፀመ።

24th January, 2026

ቢሮው ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር የስልጠና ክፍሎቹን በቴክኖሎጂ ማዘመን የሚያስችለውን የውል ስምምነት ፈፀመ።

🇪🇹ታህሳስ 21/2018 ዓ.ም🇪🇹 

የስራና ክህሎት ቢሮ ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በምርታማነት የልህቀት ማዕከል ውስጥ ለሚሠራው የስማርት ክፍሎች የኔትወርክና የዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች ዝርጋታ ስራ በኢትዬ ቴሌኮም አማካኝነት እንዲሰራ የውል ስምምነት የፊርማ ስነስርአት አካሂዷል።

በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ አሁለቱም ተቋማት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች እንዲሁም የልህቀት ማዕከሉ የማኔጅመንት አባላት ተገኝተዋል ። ስምምነቱ የልህቀት ማዕከሉን በማዘመን ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ታምኖበታል።

<<ከፍታን ማፅናት፤ ነገን ማላቅ>>

ተጨማሪ  መረጃዎችን ለማግኘት ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ  

👉 Tiktok

https://www.tiktok.com/@bols20116?_t=ZM-8y9L28EOubG&_r=1

👉Facebook 

https://www.facebook.com/addisababatvetbureau

👉Telegram 

https://t.me/AABOLS

👉YouTube 

https://youtube.com/@bureauoflaborandskill?si=t9ZklwKzGx9rRyXf

👉website 

https://aabols.gov.et

👉ለቅሬታ፣ አስተያየትና ጥቆማ

 https://complain.aabols.gov.et

👉ለነፃ የስልክ ጥሪ 6524

.

Copyright © All rights reserved.

Created with