Home የሥራና ክህሎት ቢሮ የአንደኛ ሩብ አመት ክትትልና ድጋፍ ቡድን አባላት በማዕከሉ በመገኘት_የ2018 የአንደኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ምልከታ አካሄደ::

የሥራና ክህሎት ቢሮ የአንደኛ ሩብ አመት ክትትልና ድጋፍ ቡድን አባላት በማዕከሉ በመገኘት_የ2018 የአንደኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ምልከታ አካሄደ::

10th October, 2025

መስከረም 29/2018

የሥራና ክህሎት ቢሮ የክትትልና ድጋፍ  ቡድን አባላት በልህቀት ማዕከሉ በመገኘት የበጀት አመቱን የመጀመሪያ ሩብ ዓመት  አፈጻፀም የገመገመ ሲሆን በዚህም ማዕከሉ በዋናነት በሦስቱ የስራ ዘርፎች አማካኝነት በዝግጅት ምዕራፍ  በዕቅድ ተይዘው የተከናወኑ ተግባራት በዝርዝር ቀርበዋል። በዚህም መሰረት ክትትል ቡድኑ   ለላቀ አፈጻጸም የሚረዱ ግብረመልሶችና አቅጣጫዎች ሰጥቷል፦

ምርታማነት ማሻሻያ የልህቀት ማዕከል

.

Copyright © All rights reserved.

Created with