Home በምርታማነት ማሻሻያ የልህቀት ማዕከል የወርቃማ ሰኞ ልምድ ልውውጥ መድረክ አካሄዱ

በምርታማነት ማሻሻያ የልህቀት ማዕከል የወርቃማ ሰኞ ልምድ ልውውጥ መድረክ አካሄዱ

03rd September, 2025

የማዕከሉ ሠራተኞች እና አመራሮች ሣምንታዊውን የወርቃማ ሰኞ ልምድ ልውውጥ መድረክ አካሄዱ።

በምርታማነት ማሻሻያ የልህቀት ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘው ሣምንታዊው የወርቃማው ሰኞ ልምድ ልውውጥ እንደቀጠለ ሲሆን ከመድረክ የቀረበው ፅሁፍና ተሞክሮ አስተማሪና ገንቢ መሆኑን ከመድረኩ ለመረዳት ተችሏል።

.

Copyright © All rights reserved.

Created with