Home #በወርቃማ_ሰኞ_መድረክ_ላይ_Creative_thinking_and_problem_solving_በሚል_ርዕስ_ዙሪያ_ገለጻ_ተካሄደ

#በወርቃማ_ሰኞ_መድረክ_ላይ_Creative_thinking_and_problem_solving_በሚል_ርዕስ_ዙሪያ_ገለጻ_ተካሄደ

16th November, 2025

ጥቅምት 24/2018 ዓ.ም

ምርታማነት ማሻሻያ የልህቀት ማዕከል በየሳምንቱ ሰኞ በሚያካሂደው መድረክ ላይ በዛሬው ዕለት የማዕከሉ አሰልጣኝ የሆነችው ወ/ሪ ሀና አበራ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሀሳብ ያቀረበች ሲሆን በዚህም Creative thinking and problem solving በሚል ርዕስ የተለያዩ ምሣሌዎችና የፈጠራ ታሪክ ያላቸውን ሰዎች በማንሳት እንዴት የፈጠራ ስራን ወደራስ ማምጣት እንደሚገባ አብራርታለች፡፡ 

በተጨማሪም የፈጠራ አስተሳሰብና ችግሮችን መፍታት በተመለከተ እንደተቋም የቴክሎሎጂ ስራዎች ላይ እንዲሁም የኢንኩቤሽን ሰርቪስ ስራዎች ማኅበረሰብን የሚጠቅም እንዲሆን የሚያደርግ አጠር ያለ ስልጠና ተሠጥቷል፡፡

ምርታማነት ማሻሻያ የልህቀት ማዕከል

.

Copyright © All rights reserved.

Created with